ከሚመለከታቸው ባለድረሻ አካላት ጋር ቅንጅታዊ አሰራሮችን በማጠናከር ሁላችን የተሻለ ስራ መስራት አለብን ተባለ ፣/የአብክመ ሴቶች፣ ህፃናትና ማህበራዊ ጉዳይ ቢሮ /
የአብክመ ሴቶች፣ህፃናትና ማህበራዊ ጉዳይ ቢሮ በምዕራብ አማራ ዞን በሚገኙ በፕሮግራሙ ለታቀፉ ዞኖች ቡድን መሪዎች፣ የሚመለከታቸው የወረዳ ባለሙያዎች እና የሚመለከታቸው ባለድርሻ […]
የአብክመ ሴቶች፣ህፃናትና ማህበራዊ ጉዳይ ቢሮ በምዕራብ አማራ ዞን በሚገኙ በፕሮግራሙ ለታቀፉ ዞኖች ቡድን መሪዎች፣ የሚመለከታቸው የወረዳ ባለሙያዎች እና የሚመለከታቸው ባለድርሻ […]
የአማራ ብሄራዊ ክልላዊ መንግስት ሴቶች፣ህጻናትና ማህበራዊ ጉዳይ ቢሮ ዜጎች በተለያዩ ምክንያቶች ለአስከፊ ድህነት ሊዳረጉ ይችላሉ:: መሰረታዊ አጋላጭ ምክንያቶች የሰው ሠራሽና
የአብክመ የሴቶች፣ ህፃናትና ማህበራዊ ጉዳይ ቢሮ ከዩኒሴፍ ጋር በመተባበር የህጻናት ጥበቃ የመረጃ አያያዝ ስርዓትን (CPIMS+) አስመልክቱ የሚመለከታቸው ተቋማትና ባለድርሻ አካላት
ቢሮው በጎንደር ከተማ ለሚገኙ ዝቅተኛ ገቢ ላላቸው የህብረተሰብ ክፍሎችና ለመና እና ለካለን ብናካፍል መረጃ ማዕከላት 80 ኩንታል በቆሎና የአልባሳት ድጋፍ
በአባታችን አዳም ወደዚች ምድር መምጣት ምክንያት የሰው ልጅ በዚህ ምድር መኖር መጀመሩ የሚታወቅ ቢሆንም ቀጣይነቱና የህይወት ሙሉዕነት የተገኘው እና የተረጋገጠው
16 ቀናት የጸረ ፆታዊ ጥቃት ዘመቻ የማስጀመሪያ መርሐ ግብር “የሴት ጥቃት የኔም ነዉ፤ ዝም አልልም” በሚል መሪ-ቃል ፋና ከአዲስ ትዉልድ
የአብክመ ሴቶች፣ ህፃናትና ማህበራዊ ጉዳይ ቢሮ አመራሮችና ባለሙያዎች ህዳር 09/2017 ዓ.ም የደም ልገሳ ፕሮግራም አካሄዱ፡፡ በፕሮግራሙ ላይ ተገኝተው ደም የለገሱት
በአንድነት እና በቅንጅት በመሥራት ክልሉን ከገበባት ችግር ፈጥኖ ማውጣት እንደሚገባ የአማራ ክልል ሴቶች፣ ሕጻናት እና ማኅበራዊ ጉዳይ ቢሮ ኃላፊ ገልጸዋል።
የአማራ ክልል ሴቶች ህጻናት እና ማኅበራዊ ጉዳይ ቢሮ ዓለም አቀፍ የህጻናትን ቀን አስመልክቶ ለህጻናት የመማሪያ ቁሳቁስ እና አልባሳት ድጋፍ አድርጓል።
በጉባኤዉ ተገኝተዉ የእንኳን ደህና መጣችሁ መልዕክት ያስተላለፉት የአማራ ክልል ሴትች ህጻናትና ማህበራዊ ጉዳይ ቢሮ ሃላፊ ወ/ሮ ብርቱካን ሲሳይ እንደገለጹት የህፃናትን