የአብክመ ሴቶች ህጻናትና ማህበራዊ ጉዳይ ቢሮ የቢሮው አመራሮችና የማንጅመንት አባላት በተገኙብት ጳጉሜ 2 የህብር ቀንን እና አዲሱ አመትን ምክንያት በማድረግ ለድጋፍ ሰጭ ሠራተኞች የማዕድ ማጋራት ፕሮግራም አካሂደ ።

የአብክመ ሴቶች ህጻናትና ማህበራዊ ጉዳይ ቢሮ የቢሮው አመራሮችና የማንጅመንት አባላት በተገኙብት ጳጉሜ 2 የህብር ቀንን እና አዲሱ አመትን ምክንያት በማድረግ ለድጋፍ ሰጭ ሠራተኞች የማዕድ ማጋራት ፕሮግራም አካሂደ ።

‎በዕለቱም ተገኙተው የአንኳን አደረሳችሁ መልእክት ያስተላለፉት የቢሮው ኃላፊ ወ/ሮ ብርቱካን ሲሳይ እንኳን ለዘመን መለወጫ በዓል በሰላም አደረሳችሁ፣ አዲሱ አመት የጤና ፣ የሰላም ፣ የደስታ ፣ የፍቅር እና በተሰማራንበት መስክ ውጤታማ ተግባራትን የምንፈፅምብት አመት ይሁንልን ብለዋል ።

‎ ጳጉሜ 02/ 13 2017 ዓ ም

‎ ባህር ዳር

Leave a Comment

Your email address will not be published. Required fields are marked *

Scroll to Top