የአዳጋ ምላሽ የቀጥታ የገንዘብ ድጋፉን አስመልክቶ በአዲስ ለሚተገበርባቸው ወረዳ ስልጠና እየተሰጠ ይገኛል ።

የአብክመ ሴቶች፣ ህፃናትና ማህበራዊ ጉዳይ ቢሮ

ከዩኒሴፍ ጋር በመተባበር በደቡብ ጎንደር ዞን ሴቶች፣ህፃናትና ማህበራዊ ጉዳይ መምሪያ የእብናት ወረዳ የሴቶች፣ህፃናትና ማህበራዊ ጉዳይ ጽ/ቤት ባለሙያዎች እና የሚመለከታቸው ባለድርሻ አካላት በተገኙበት ከመሰከረም 10/01/2017 ዓ .ም ጀምሮ የአዳጋ ምላሽ የቀጥታ የገንዘብ ድጋፉ የማሰጀመሪያ ኘሮግራም ስልጠና እየተሰጠ ይገኛል ።

ስልጠናውን የሚሰጡት የተለያዩ ልምድና ዕውቀት ባላቸው የቢሮው የዩኒሴፍ አስተባባሪ በአቶ እሱባለው በላይ ሲሆን ፣

ሠልጣኞችም በቆይታቸው የተሻለ ግንዛቤ ያገኛሉ ተብሎ ይጠበቃል።

ስልጠናውም ለተከታታይ 3 ቀናት የሚቆይ ይሆናል።

መሰከረም ፡ 10/01/2017 ዓ.ም

ባህር ዳር

Leave a Comment

Your email address will not be published. Required fields are marked *

Scroll to Top