የሴቶች  የልማት ህብረት ለሤቶች  ሁለንተናዊ ተሳትፎና ተጠቃሚነት ወሳኝ ነው ።

ቀጥሎ የምናያቸው ግለሰብ በደባርቅ ወረዳ ሚሊገብሳ ቀበሌ ነዋሪ ናቸው ።

ስማቸውም  ወ/ሮ ውብስራ አደላ :ይባላሉ። የሴቶች የልማትህብረት መሪ:/የአዋቂ ሴቶች አመቻች ሰብሳቢ:/ ሲሆኑ  በመንደር ቁጠባ አባል በመሆን  እና   የብድር አገልግሎት ተጠቃሚ በመሆን  ባገኙት ብድር የጓሮ አትክልት በማልማት ላይ ይገኛሉ ።

የሴቶችን የልማት ህብረት ማጠናከር ለነገ የማይባል የሁላችን ተግባር ነው።

Leave a Comment

Your email address will not be published. Required fields are marked *

Scroll to Top