Uncategorized

ተቋማት ለአካል ጉዳተኞች ምቹ የስራ አካባቢ በመፍጠር ለአካል ጉዳተኞችን ፍትሃዊ ተጠቃሚነት የድርሻቸውን እንዲወጡ ጥሪ ቀረበ፡፡

አካል ጉዳተኞች እምቅ ዓቅማቸውንና ችሎታቸውን አውጥተው እንዲጠቀሙና ለልማት የበኩላቸውን አስተዋጽኦ እንዲያበረክቱ እንዲሁም ከልማቱ ተጠቃሚ እንዲሆኑ ለማስቻል የተለያዩ ዓለም አቀፍና አህጉር […]

Uncategorized

የአማራ ክልል ሴቶች፣ ሕጻናት እና ማኀበራዊ ጉዳይ ቢሮ አለም አቀፍ የታዳጊ ልጃገረዶች ቀንን የሚመለከታቸው ባለድርሻ አካላት እና የበዓሉ ዋነኛ ባለቤት የሆናችሁ ልጃገረዶች በተገኙበት “ታዳጊ ሴቶች ላይ መሥራት የነገን የተሻለ ሀገር መገንባት ነው” በሚል መሪ መልዕክት በፓናል ውይይት አከበረ፡፡

ዓለም አቀፍ የታዳጊ ሴቶች ቀን እኤአ ታህሳስ 19 ቀን 2011 በተደረገ የተባበሩት መንግስታት ጠቅላላ ጉባኤ ውሳኔ በፈረንጆች ጥቅምት 11 ቀን

Uncategorized

አረጋዊያን በዘላቂነት የሚረዱበትን መንገድ ክልሉ እያመቻቸ መሆኑን የአማራ ክልል ሴቶች ህጻናትና ማህበራዊ ጉዳይ ቢሮ አስታወቀ::

ዓለም አቀፍ የአረጋዊያን ቀን በባህር ዳር ከተማ በልዩልዩ ሁነቶች ተከብሮ ውሏል፡፡ ባህር ዳር፡ ጥምቅምት 11/2017 ዓ.ም (አማራ ኮሙዩኒኬሽን ቢሮ)በዓለም አቀፍ

Uncategorized

”ለአረጋውያን የሚደረገው ድጋፍ ለሀገራዊ አበርክቷቸው እውቅና መስጠት እንጂ ልዩ ችሮታ አይደለም” አፈ ጉባኤ ፋንቱ ተስፋዬ

የአማራ ክልል ሴቶች፣ ህጻናት እና ማኅበራዊ ጉዳይ ቢሮ የአረጋውያን ቀንን አከባበር ማጠቃለያ ሥነ ሥርዓት አከናውኗል። ”ክብር እና ፍቅር ለአረጋውያን” በሚል

Uncategorized

የአብክመ ሴቶች ህጻናትና ማህበራዊ ጉዳይ ቢሮ የ2017 በጀት አመት የአንደኛው ሩብ አመት ዕቅድ አፈጻጸም እየገመገመ ነው።

የአብክመ ሴቶች ህጻናትና ማህበራዊ ጉዳይ ቢሮ ኃላፊ ወ/ሮ ብርቱካን ሲሳይ መድረኩ ከሴቶች፣ ከህጻናት፣ ከአረጋውያን እንዲሁም ከአካል ጉዳተኞች ኢኮኖሚያዊና ማህበራዊ ተጠቃሚነት

Scroll to Top