በሴቶች እና ህጻናት ላይ የሚፈጸሙ ጥቃቶችን መከላከሉ እና ተፈጽሞ ሲገኝም ለተጠቂዎች አስፈላጊውን ድጋፍ ሁሉ ማድረጉ እንደተጠበቀ ሆኖ በአጥፊዎች ላይ አስተማሪ ቅጣት እንዲያገኙ የአማራ ክልል የዳኝነት እና የፍትሕ አካላት የትብብር ጥምረት በልዩ ትኩረት እንደሚሰራ ተገለጸ፡፡
የአማራ ብሄራዊ ክልላዊ መንግስት እና ልዩ ልዩ የፌዴራል ከፍተኛ አመራሮች እየተሳተፉበት የሚገኘው የአማራ ክልል የዳኝነት እና የፍትሕ አካላት የትብብር ጥምረት […]